biruktawitnews
Thursday, May 29, 2014
Ginbot 20
በበኣሉ ላይ የተገኙት የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማሪያም ደሳለኝ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በተለይም ጨቋኙና አምባገነኑ የደርግ ስርአት ተገርስሶ፣ ሀገሪቱ በሰላም ፣በዲሞክራሲ፣በኢኮኖሚ ፣በማህበራዊና በሌሎችም ዘርፎች ህዝቦቿ ፍትሀዊ ተቋዳሽ እንዲሆኑ ግንቦት ሀያ መሰረት መጣሉን ተናግረዋል፡፡
travel cam
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment