Thursday, May 29, 2014

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኤርትራ አዲስ ሕገ መንግሥት ይረቀቃል አሉ


ሃያ ሦስተኛውን የኤርትራ የነፃነት በዓል ምክንያት በማድረግ ንግግር ያደረጉት ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፣ አዲስ ሕገ መንግሥት ማርቀቅን ጨምሮ አዲስ የፖለቲካ መዋቅር ለውጥ ለማድረግ ማቀዳቸውን አስታወቁ፡፡
ፕሬዚዳንቱ የኤርትራ የነፃነት በዓል በማክበር ላይ በነበሩት በብዙ ሺሕ በሚቆጠሩ ኤርትራዊያን ፊት በአስመራ ስታዲየም የኤርትራን ነፃነት አስመልክተው ባደረጉት ንግግር፣ መንግሥታቸው በውስጥና በውጭ እየተሰነዘረበት ባለው ሴራ ምክንያት አዲስ የፖለቲካ አደረጃጀት ለማድረግ ማቀዳቸውን ተናግረዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የአሜሪካና የኢትዮጵያ መንግሥታት ሴራና ጫና የአገር ግንባታ ጥረታቸው ለማሰናከል መሞከሩንም ጠቁመዋል፡፡ አገራቸው በሶማሊያና በአካባቢው ሽብርተኝነትን በመደገፏ የፀጥታው ምክር ቤት የጣለባቸው ማዕቀብም የዚሁ መሰናክል አካል እንደሆነ ለተሰበሰበው ሕዝብ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ይኼ ሁሉ የተባበረ ሴራ የኤርትራን ነፃነት ትግል ውጤት ለማኮላሸትና የኤርትራ ሕዝብ እሴቶችን ለማዳከም ነው፤›› ብለዋል፡፡
በኤርትራ አዲስ የፖለቲካ ለውጥ ያመጣል የተባለውን ሰነድ ለማርቀቅ በዚሁ ዕለት በይፋ የተናገሩት ፕሬዚዳንቱ፣ አዲሱ ረቂቅ ሕገ መንግሥት ኤርትራ ከውጭና ከውስጥ እየተነሱባት ካሉት ተንኮሎችና ሴራዎች ትምህርት በመውሰድ የሚረቀቅ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ‹‹የወደፊቱን ‹‹የኤርትራ የፖለቲካ ፍኖተ ካርታ አቅጣጫ ለማስያዝ አዲስ ሕገ መንግሥት የማርቀቅ ሥራ በቅርቡ እንደሚጀመር በዚሁ አጋጣሚ ልገልጽላችሁ እወዳለሁ፤›› ሲሉ የበዓሉ ታዳሚዎች ከተቀመጡበት በመነሳት ደስታቸውን ገልጸዋል፡፡ ከኤርትራ ውጪ የሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚዎች ግን የፕሬዚዳንቱ ንግግር ማታለያ እንደሆነ እየተናገሩ ነው፡፡
የቀይ ባህር አፋር ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ሊቀመንበር ኢብራሂም ሃሩን፣ ‹‹የኤርትራ ፕሬዚዳንት ንግግር በውሸትና በቅጥፈት የተሞላ ነው፡፡ የሕዝቡን ትግል ለማደናቀፍ የሚደረግ ጥረት ነው፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹ሕዝቡን ለመሸወድና የሥልጣን ጊዜውን ለማራዘም እንጂ፣ ዛሬ ሻዕቢያ ዲሞክራሲያዊ ይሆናል የሚል እምነት የለንም፤›› ማለታቸውን የዘገበው ሪፖርተር ጋዜጣ ነው ፡፡

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት ለሀገሪቱ ከፍተኛ ወታራዊ መኮንኖች ከፍተኛ ወታደራዊ ሹመት ሰጠ፡

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት ለሀገሪቱ ከፍተኛ ወታራዊ መኮንኖች ከፍተኛ ወታደራዊ ሹመት ሰጠ፡፡በተሰጠው ከፍተኛ ወታደራዊ ሹመት 1 ሌ/ጀነራል፣6 ሜጄር ጀነራሎች እና 28 ብ/ጀነራሎች ሆነው ተሹመዋል፡፡
በተሰጠው ሹመት መሰረት፡
ሜጄር ጄነራል ዮሀንስ ገ/መስቀል ተስፋማሪያም ሌ/ጀነራል፣
1.ብ/ጀነራል ፍስሀ ኪዳኑ ፋንታ
2. ብ/ጀነራል ተስፋይ ግደይ ኃይለሚካኤል
3. ብ/ጀነራል ዮሀንስ ወ/ጀወርግስ ተስፋይ
4.ብ/ጀነራል ኢብራሂም አብዱልጀሊል መሀመድዜን
5. ብ/ጀነራል ገብረ አድሀና ወለዝጉ
6. ብ/ጀነራል ማሞ ግርማይ
ሜ/ጀነራል ሆነው የተሾሙ ሲሆን በተጨማሪም
1.ኮሎኔል አብዱራህማን እስማኤል አሎ
2. ኮሎኔል ዘነበ አማረ ወልደየሱስ
3. ኮሎኔል ዜናዊ ገ/እግዚያብሄር ደስታ
4. ኮሎኔል ሙዘይ መኮነን ተወልደ
5. ኮሎኔል ገ/እግዚያብሄር በየነ ሀይሉ
6. ኮሎኔል መሀመድ ተሰማ ገረመው
7. ኮሎኔል እንዳልካቸው ወ/ኪዳን ደጋ
8. ኮሎኔል ኢታፋ ራጋ ሜኮ
9. ኮሎኔል ሀብታሙ ጥላሁን ሄስቤቾ
10. ኮሎኔል ጀማል መሀመድ ብርሀን ጎጀላ
11. ኮሎኔል ገ/ገብረ መስቀል ገ/እግዚአብሄር ሀጎስ
12. ኮሎኔል ዋኘው አማረ ደሳለኝ
13. ኮሎኔል አሰፋ ቸኮለ እንዳለው
14.ኮሎኔል አማረ ገብሩ ሀይሉ
15. ኮሎኔል በላይ ስዩም አከለ
16.ኮሎኔል ደሳለኝ ተሾመ አብተው
17.ኮሎኔል አብዱ ከድር አልዩ
18.ኮሎኔል ሙላቱ ጀልዱ ዋቅጀራ
19.ኮሎኔል ጥጋቡ ፈትለ መረሳ
20.ኮሎኔል ተስፋይ ወ/ማሪያም ሀብቱ
21.ኮሎኔል ታደሰ አመሎ ሲኤሶ
22.ኮሎኔል ከፍያለው አመዴ ተሰማ
23.ኮሎኔል አህመድ ሀምዛ ሙሕዩ
24.ኮሎኔል አዳምነህ መንግስቴ ገብሬ
25.ኮሎኔል ዘውዱ ኪሮስ ገ/ኪዳን
26.ኮሎኔል መሰለ መሰረት ተገኝ
27.ኮሎኔል ሰለሞን ኢተፋ ለሙ
28.ኮሎኔል ጠና ቁሩንዲ ኢጄታ ብ/ጄነራል ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የደረሰን መረጃ ያመለክታል፡፡

ኢትዮ ቴሌኮም የኔትወርክ መቆራረጡን ከመብራት መቆራረጥ ጋር የተያያዘ ነው አለ፡፡

| ኢትዮ ቴሌኮም የኔትወርክ መቆራረጡን ከመብራት መቆራረጥ ጋር የተያያዘ ነው አለ፡፡
ሰሞኑን በአዲስ አበባና በክልሎች በርካታ የኔትወርክ መቆራርጥና መጥፋት የተከሰተው በተደጋጋሚ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ በማጋጠሙ መሆኑን የኩባንያው የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ አብዱራሂም አህመድን ጠቅሶ ሰንደቅ ጋዜጣ ዘግቧል፡፡
እንደ አቶ አብዱራሂም ገለጻ ችግሩን ለመፍታት ኢትዮቴሌኮም ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ኮርፕሬሸን ጋር እየተነጋገረ ሲሆን ከዚህ ውጪም ይህ ችግር እንዳይከሰት ለማድለግ የኤሌክትሪክ ሀይል ቢቋረጥ እንኳን የቴሌኮም አገልግሎት እንዳይቋረጥ የሚያደርግ ድጋፍ ሰጪ መሳሪያዎች በአዲሱ ማስፋፊያ እየተዘረጋ ነው፡፡
ከዚህ ውጪ ግን አሁን ኢትዮቴሌኮም እያካሄደ ካለው ማስፋፊያ ጋር በተያያዘ የኔትዎርክ መቆራረጥ ችግር ያልተፈጠረ መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል፡፡
የአዲስ አበባ የኔትዎርክ ማስፋፊያ በሶስት ምእራፎች የተከፋፈለ መሆኑን የገለጹት ሃላፊው፤ የመጀመሪያው የኖኪያ የኔትዎርክ የሚባሉ አካባቢዎችን በአዲስ መቀየር ሲሆን ሁሉም የኖክያ አካባቢዎች በአዲሱ ቴክኖሎጂ የተቀየሩ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ በሁለተኛው ደረጃ የአዲስ አበባ ኔትዎርክ ሙሉ በሙሉ መቀየር ሲሆን ይህም ስራ ሙሉ በሙሉ የተከናወነ መሆኑን ተመልክቷል፡፡
ለዝርዝሩ

Ginbot 20

በበኣሉ ላይ የተገኙት የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማሪያም ደሳለኝ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በተለይም ጨቋኙና አምባገነኑ የደርግ ስርአት ተገርስሶ፣ ሀገሪቱ በሰላም ፣በዲሞክራሲ፣በኢኮኖሚ ፣በማህበራዊና በሌሎችም ዘርፎች ህዝቦቿ ፍትሀዊ ተቋዳሽ እንዲሆኑ ግንቦት ሀያ መሰረት መጣሉን ተናግረዋል፡፡
travel cam

Ginbot 20 cellebration

Ato Mohammed presentation went to describe the social sector. He pointed out that in the beginning of 1983 the number of elementary schools were 8, 832, high school 284 and technical and vocational school were 17 and only 2 universities. But the situation has changed after the downfall of the Derge regime. In 2003 E.C. 28,349 elementary schools, 1517 high schools, 32 teachers' education, 505 technical and vocational schools as well as 86 higher education institutions in the country. This number includes all the governmental and non governmental school, Mohammed said.
Ato Mohammed said Ethiopia's health Extension Program also brings a positive change in the area. It aims at improving health through community involvement and this is also mentioned as a good model in the world.
He further said there are also magnificent achievements has registered in the infrastructure development: telecommunication, road, electricity. In the industry sector he said currently development has observed to produce high quality and competitive goods that can solve the problem of foreign currency shortage.
He mentioned rent seeking attitude and act, leaders and workers resistance towards institutional reform as challenges that we face over the past 21 years, Mohammed said.

Ato Mohammed also explained how to tackle these challenges. To meet what we plan in the growth and transformation plan we have to act and organized as an army, Mohammed said.
Ato Mohammed presentation went to describe the social sector. He pointed out that in the beginning of 1983 the number of elementary schools were 8, 832, high school 284 and technical and vocational school were 17 and only 2 universities. But the situation has changed after the downfall of the Derge regime. In 2003 E.C. 28,349 elementary schools, 1517 high schools, 32 teachers' education, 505 technical and vocational schools as well as 86 higher education institutions in the country. This number includes all the governmental and non governmental school, Mohammed said.
Ato Mohammed said Ethiopia's health Extension Program also brings a positive change in the area. It aims at improving health through community involvement and this is also mentioned as a good model in the world.
He further said there are also magnificent achievements has registered in the infrastructure development: telecommunication, road, electricity. In the industry sector he said currently development has observed to produce high quality and competitive goods that can solve the problem of foreign currency shortage.
He mentioned rent seeking attitude and act, leaders and workers resistance towards institutional reform as challenges that we face over the past 21 years, Mohammed said.

Ato Mohammed also explained how to tackle these challenges. To meet what we plan in the growth and transformation plan we have to
http://www.ecsu.edu.et/act and organized as an army, Mohammed said.